መለያ፥ Ethiopia

አፍሪካ እና ኦሊምፒክ

የዓለም ትልቁ ስፖርታዊ የውድድር መድረክ ኦሊምፒክን ከሚያደምቁት መካከል አፍሪካውያን ሀገራትይጠቀሳሉ። ከኋላ ቀርነትና ድህነት ጋር የሚያያዘው ሁለተኛው አህጉር፤ የወጣቶች ቁጥር በእጅጉ ከፍተኛከመሆኑ ጋር ተያይዞ ከስፖርት ጋር ያለው ቁርኝት ከፍተኛየሚችል ነው። ነገር…

በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ላይ የተዛቡ አመለካከቶችን ለማረቅ

ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሀብት ከታደሉ ሀገራት መካከል ቀዳሚዋ ነች። ሁሉም አይነት የአየር ፀባይ፣ ሥነ ምህዳር፣ እፅዋት፣ የዱር እንስሳት (ብርቅዬ የሚባሉትን ጨምሮ)፣ አእዋፋት እና ልዩ ልዩ ተፈጥሯዊ ሀብቶችን በውስጧ አስማምታ ይዛለች። የሥነ…

አረንጓዴ አሻራ ከአገሪቱ ዓመታዊ በጀት እስከ አንድ በመቶ ድርሻ እንዲኖረው የሚያደርግ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best and reliable news source in Ethiopia አረንጓዴ አሻራ ከአገሪቱ ዓመታዊ በጀት እስከ አንድ በመቶ ድርሻ እንዲኖረው የሚያደርግ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ በ2017 ዓ.ም.…

ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሥርዓት ሳይዘረጉ አገልግሎት ለመስጠት መነሳት ስህተት ነው!

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best and reliable news source in Ethiopia ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሥርዓት ሳይዘረጉ አገልግሎት ለመስጠት መነሳት ስህተት ነው! በተለያዩ የመንግሥትና የግል ተቋማት ውስጥ…

ኢትዮጵያ ቡና በድል ጉዞዉ ሲቀጥል ፤ መቻልም ሲዳማ ቡናን በሰፊ የግብ ልዩነት ማሸነፍ ችሏል !!

ቀን ዘጠኝ ሰዓት ሲል በኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ኤፍሬም ደበሌ ፊሽካ በጀመረዉ የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ሁለቱም ክለቦች በሜዳዉ ላይ ያለዉን እንቅስቃሴ በበላይነት ለመቆጣጠር የየራሳቸዉን ጥረት ማድረግ የጀመሩ ሲሆን ፤ ተመጣጣኝ በነበረዉ…

በጂቡቲ በሙቀት ምክንያት የሦስት ኢትዮጵያውያን ሕይወት አለፈ፤ ማህበሩ ለአደጋው መድረስ የአሽከርካሪ ባለንብረቶችን ከሷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13/ 2016 ዓ/ም፦ በጂቡቲ ባለው ከፍተኛ ሙቀት ምክንያት ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ሦስት የከባድ መኪና አሽርካሪዎች እና አንድ የጥገና ባለሙያ ኢትዮጵያውያን ህይወት ማለፉንና ሁለት አሽከርካሪዎች ሆስፒታል መግባታቸው…

በዋግ ኽምራ ዞን ድርቅ ባስከተለው የኩፍኝ ወረርሽኝ የ15 ህፃናት ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14/ 2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ድርቅ ባስከተለው የኩፍኝ ወረርሽኝ የ15 ህፃናት ህይወት ማለፉን የአስተዳደሩ ጤና መምሪያ ለአዲስ ስታንዳርድ አስታወቀ። የአስተዳደሩ ጤና መምሪያ ኃላፊ…

የኮርፖሬሽኑና የኩባንያው ስምምነት – የሴራሚክ ምርትን በሀገር ውስጥ ለመተካት

የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው አንዱ ተግዳሮት ከውጭ የሚገቡ ግብዓቶችን በሚፈለገው ልክና ወቅት ማግኘት አለመቻል መሆኑ ይገለጻል:: እነዚህን ግብዓቶች ለማስገባት የሚያስፈልገውን የውጭ ምንዛሪ ማግኘት አለመቻልም ሌላው ተግዳሮት ሆኖ ቆይቷል:: በተለይ የኮንስትራክሽን ሥራዎች ማጠናቀቂያ…

የሙያ ኮሌጆች ስፖርታዊ ውድድር ላይ የቅርጽ ለውጥ ለማድረግ እየተሠራ ነው

የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ከአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጋራ ሲያካሂድ የቆየው 14ኛው የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ስፖርታዊ ውድድር በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ተጠቃሏል:: ውድድሩ በአራት የስፖርት ዓይነቶች 15 ኮሌጆችን ያፎካከረ…

ኢትዮጵያ ያላትን የዲፕሎማሲ አቅም ይበልጥ ለማጎልበት ተተኪ ዲፕሎማቶች ላይ እየሰራች እንደምትገኝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

ኢትዮጵያ ያላትን የዲፕሎማሲ አቅም ይበልጥ ለማጠናከር እና ለማሳደግ ተተኪ ዲፕሎማቶች ላይ እየሰራች እንደምትገኝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብዩ ተድላ ገለፁ፡፡ ኢትዮጵያ የረጅም ግዜ ታሪክ፣ ባህል፣ ስልጣኔ እና ጥንታዊ…