በጂቡቲ በሙቀት ምክንያት የሦስት ኢትዮጵያውያን ሕይወት አለፈ፤ ማህበሩ ለአደጋው መድረስ የአሽከርካሪ ባለንብረቶችን ከሷል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13/ 2016 ዓ/ም፦ በጂቡቲ ባለው ከፍተኛ ሙቀት ምክንያት ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ሦስት የከባድ መኪና አሽርካሪዎች እና አንድ የጥገና ባለሙያ ኢትዮጵያውያን ህይወት ማለፉንና ሁለት አሽከርካሪዎች ሆስፒታል መግባታቸው…
all the news. all in one place
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13/ 2016 ዓ/ም፦ በጂቡቲ ባለው ከፍተኛ ሙቀት ምክንያት ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ሦስት የከባድ መኪና አሽርካሪዎች እና አንድ የጥገና ባለሙያ ኢትዮጵያውያን ህይወት ማለፉንና ሁለት አሽከርካሪዎች ሆስፒታል መግባታቸው…
የአንድ ሚሊዮን ሰዎችን ህይወት ከነጠቀው ከኢትዮጵያው የ77 ረሀብ ቀጥሎ የሱዳኑ ሊከፋ ይችላል ነው የተባለው። የተዘነጋው ጦርነት በተባለው የሱዳን ግጭት እስከ 2.5 ሚሊየን የሚጠጉ ሰዎች በረሀብ ህይወታቸውን ሊያጡ ይችላሉ። በአለም ከ40…
አዲስ አበባ፡- መንግሥት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ አቅርቦት ተደራሽ በማድረግ፣ የመሠረተ ልማቶችን መልሶ በመገንባትና በጀት በመመደብ የሰላም ስምምነትን ተግባራዊ በማድረግ ብዙ ርቀት መጓዙን የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ) ፓርቲ አባል ኮማንደር ገብረመስቀል…
በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የሰሜን ዳርፉር መዲና በሆነችው ኤል ፋሸር ከተማ ላይ ያደረሰውን ጥቃት ተከትሎ፣ በአካባቢው የሚገኘው ብቸኛው ሆስፒታል እንዲዘጋ ማስገደዱን አንድ ዓለም አቀፍ ሆስፒታል አስታውቋል። ኃይሉ በሆስፒታሉ ሠራተኞችና ታካሚዎች…
ሰኞ ታኅሣሥ 22/2016 ዓ.ም. ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጽህፈት ቤት የወጣው ዜና በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ ግንኙነት ላይ ትልቅ ለውጥ ያስከተለ ነበር። ምን አልባት በሁለቱ አገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ታሪክ ውስጥ በጉልህ…
አርባ ስምንት ከሚሆኑ የአፍሪካ ሃገራት መሪዎች ጋራ ጉባኤ ተቀምጣ የነበረችው ደቡብ ኮሪያ፣ በማዕድን፣ ኃይል እና የፋብሪካ ምርቶችን የተመለከቱ 47 ስምምነቶችን ተፈራርማለች፡፡ ደቡብ ኮሪያ ከአፍሪካ ጋራ ለመጀመሪያ ጊዜ ባካሄደችው ምክክር፣ ከ23…