በዋግ ኽምራ ዞን ድርቅ ባስከተለው የኩፍኝ ወረርሽኝ የ15 ህፃናት ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14/ 2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ድርቅ ባስከተለው የኩፍኝ ወረርሽኝ የ15 ህፃናት ህይወት ማለፉን የአስተዳደሩ ጤና መምሪያ ለአዲስ ስታንዳርድ አስታወቀ። የአስተዳደሩ ጤና መምሪያ ኃላፊ…
all the news. all in one place
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14/ 2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ድርቅ ባስከተለው የኩፍኝ ወረርሽኝ የ15 ህፃናት ህይወት ማለፉን የአስተዳደሩ ጤና መምሪያ ለአዲስ ስታንዳርድ አስታወቀ። የአስተዳደሩ ጤና መምሪያ ኃላፊ…
ሰኔ 15 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ነው የተባለው የሸገር ታላቁ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በኩራ ጂዳ ክፍለ ከተማ ተካሄደ። በአምስት ዓመታት እንደሚጠናቀቅ የተመላከተው150 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው መንገድ÷…
👉🏿 የሲቪክ ምህዳሩ ዳግም ወደ አስቸጋሪ ሁኔታ እየተመለሰ ነው ሰኔ 15 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ)፣ የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ)፣ የኢትዮጵያ ሴት የሕግ ባለሞያዎች…
ማክሰኞ ሰኔ 11 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ተባብሶ የቀጠለውን በሲቪክ ተቋማት እና ገለልተኛ የአገር ውስጥ የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ላይ የሚደርስ ጫና እንዲያቆሙ ዓለም አቀፍ ጥምረት ጠይቋል። አምስት ዓለም…
ሰኞ ሰኔ 10 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ41 ትምህርት ቤቶች ፈቃድ መሠረዙን አስታወቀ፡፡ ፈቃዳቸው የተሠረዘው ትምህርት ቤቶች የትምህርት ፖሊሲውን ባለመጠበቅና መስፈርቱን…
ዓርብ ሰኔ 07 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) በአፋር እና ሶማሊ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የተኩስ አቁም ስምምነቱ ተጥሶ የተጀመረው የትጥቅ ውጊያ እንዲሁም የንጹሀን ጉዳትና መፈናቀል እንዳሳሰበው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ።…
ረቡዕ ግንቦት 21 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የምክክር ምዕራፍ ማስጀመሪያ መድረክ ላይ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ የአገራዊ ምክርር ኮሚሽን ሂደት መጀመሩን ተከትሎ “አዲስ ውጤት ለማግኘት…
ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህ.ወ.ሓ.ት) በድጋሚ ሕጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ እንዲሆን የሚያስችለው አዋጅ ጸደቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህዝባዊ ህወሓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በድጋሚ እንዲመዘገብ የሚፈቅድ አዋጅ አፅድቆታል፡፡ በ2011 ዓ.ም.…